በአለፉት 30 ዓመታት ከ40 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ውሕድ ኢትዮጵያዊያን በብሄር በተዋቀረ ፌድራሊዝም ውስጥ ተገለው በህልውና ስጋት ውስጥ ኖረዋል። በአሁኑ ግዜ በዚህ ክርክር መድርክ ላይ እንደተንሳው በሃገራችን በሺህ ዓመታት ጉዞ በፍቅር እና በተለያዩ ክስተቶች የተገኛውን ውሕድ ኢትይጵያዊ እውቅና ማግኘት ጀምሮል። ይህ ሊበረታታ ይገባል።
ውሕድ ኢትዮጵያዊ
በአለፉት 30 ዓመታት ከ40 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ውሕድ ኢትዮጵያዊያን በብሄር በተዋቀረ ፌድራሊዝም ውስጥ ተገለው በህልውና ስጋት ውስጥ ኖረዋል። በአሁኑ ግዜ በዚህ ክርክር መድርክ ላይ እንደተንሳው በሃገራችን በሺህ ዓመታት ጉዞ በፍቅር እና በተለያዩ ክስተቶች የተገኛውን ውሕድ ኢትይጵያዊ እውቅና ማግኘት ጀምሮል። ይህ ሊበረታታ ይገባል።